ለ25 ተከታታይ ቀናት በዩኒቨርሲቲው ሲሰጥ የቆየው የግብርና ናሙና ቆጠራ ስልጠና ተጠናቀቀ
Dated: 18/09/2024

በኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት እና በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በጋራ ትብብር ለ25 ተከታታይ ቀናት በዩኒቨርስቲው ሲሰጥ የቆየው የግብርና ናሙና ቆጠራ ስልጠና ተጠናቀቀ። በስልጠናው ማጠቃለያ መርሃግብር ላይ የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዳዊት ሃዬሶን ጨምሮ የዩኒቨርስቲው የማኔጅመንት አባላትና ሰራተኞች፣ የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት ሆሳዕና ቅርንጫፍ ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት አቶ ካሳ




የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዳዊት ሀዬሶ ከዋና ግቢ መምህራን ጋር በተለያዩ ተቋማዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አደረጉ።
Dated: 03/08/2024

የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዳዊት ሀዬሶ ከዋና ግቢ መምህራን ጋር በተለያዩ ተቋማዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል። ተቋማዊ አሠራርና ሪፎርም ማሻሻል እና ከዚህ ጋር ተያይዞ የጋራ አቅጣጫ መያዝ በሚል መነሻ ከመምህራን ጋር ውይይት ተደርጓል። ተቋሙ በመማር ማስተማር፣ ምርምር እና ማህበረሰብ አገልግሎት ተልዕኮ የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግብ እና ከዚህ በፊት የነበረውን የመልካም አስተ



ለህክምና ምቹ አከባቢ ለመፍጠር ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሠራ የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዳዊት ሀዬሶ ገለፁ
Dated: 07/08/2024

የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዳዊት ሀዬሶ ከህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ መምህራንና ክልንካል ስታፍ ጋር በን/እ/መ/መ/ኮ/ስ/ሆስፒታል ተወያይተዋል። በተቋማዊ አሠራር ዝርጋታ፣ የመልካም አስተዳደር ችግሮች እና የአመራር ምደባ ላይ ያተኮረ ውይይት ተደርጓል። በዚህም መነሻ ከተሳታፊዎች የተለያዩ ሀሳቦች የተነሳ ሲሆን በተለይም ሆስፒታሉ የህክምና አገልግሎት የተሻለ ለማድረግ ለውጥ መደረ



የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ዳዊት ሀዬሶ ከዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ዱራሜ ካምፓስ መምህራን እና የአስተዳደር ሰራተኞች ጋር ትውውቅና በተለያዩ ተቋማዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አደረጉ።
Dated: 08/08/2024

በዛሬው ዕለት ከዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ዱራሜ ካምፓስ መምህራን እና የአስተዳደር ሰራተኞች ጋር ትውውቅ ያደረጉት የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዳዊት ሀዬሶ በተለያዩ ተቋማዊ ጉዳዮች ላይም ውይይት አድርገዋል። በውይይቱ ወቅት መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞችም ከመልካም አስተዳደር፣ ከበጀት ፣ ከግብዓት እንዲሁም ተቋሙን ከማሳደግና ከአዲሱ መዋቅር ጋር ተያይዞ በተቋሙ የሚስተዋሉ የተለያዩ




የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ለ11ኛ ዙር በመደበኛና ተከታታይ የትምህርት ፕሮግራም በመጀመሪያና በሁለተኛ ድግሪ ፕሮግራም ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል።
Dated: 24/02/2024

ሀገር ለገጠሟት ችግሮች የመፍትሄው ቁልፍ በእጃችሁ ነው።– ዶ/ር ብርሃኑ መገርሳ የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ለ11ኛ ዙር በመደበኛና ተከታታይ የትምህርት ፕሮግራም በመጀመሪያና በሁለተኛ ድግሪ ፕሮግራም ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል። በምረቃ ስነ ስርዓቱ የተገኙት የመስኖናና ቆላማ አከባቢዎች ሚኒስትር ዴዔታ እና የዩኒቨርሲቲው የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር ብርሃኑ መገርሳ።


More News







ዘጠኝ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ ኢትዮጵያን ወክለው በ7ኛው የሁዋዌ ዓለም አቅፍ የአይሲቲ ፍጻሜ ውድድር ለመሳተፍ ቻይና ገቡ
Dated: 24/05/2023

የHuawei ICT ውድድር በHuawei ICT አካዳሚዎች ላሉ ተማሪዎች በአለም አቀፍ ደረጃ የኔትወርክንግና እና ሌሎች ሰርቲፍኬት እንዲያገኙ በማድረግ በአላም ተወዳዳሪ እንዲሆኑ የሚያደርግ አካዳሚ ነው። በዚህ ውድድር የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ ጥበቡ ካሌብ የ5ኛ ዓመት የኤሌክትሪካል እና ኮምፒውተር ምህንድስና ተማሪ እንዲሁም የHuawei ICT አካዳሚ ተማሪ ሲሆን በዩኒቨርሲቲያችን አይሲቲ ልማት



More News